የባለስልጣኑ ኃላፊ መልዕክት
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ መልዕክት የሀገራችን ርዕሰ ከተማ የሆነችው አዲስ አበባ በውስጧ በርከት ያለ ሕዝብ በመያዝ በሀገሪቱ ብዙ የሕዝብ ቁጥር የሚኖርባት ቀዳሚ ከተማና የበርካታ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማቶችና ኢንባሲዎች መቀመጫ ናት። በአሁን ወቅት የሀገሪቱን ዕድ... ተጨማሪ ያንብቡicon
ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ , የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ
የቪዲዮ መግቢያ
ስለ ስለባለስልጣኑ
የባለስልጣኑ ዘርፎችን፣ ዳይሬክቶሬቶችን እና አገልግሎቶችን እንመርምር
የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconኦዲት ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconየስታንዳርዳይዜሽን ዝግጂት እና አገልግሎት አሰጣጥ ክትትል ድጋፍ ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconየዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconግዥና ንብረት አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬከቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconሥነ ምግባርና እና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconደንብ መተላለፍ ክትትል፣ ቁጥጥር፣ እርምጃ አወሳሰድ ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconስልጠናና ጥናት ዳሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconደንብ መተላለፍ መከላከልና ግንዛቤ ማስጨበጥ ዳይሬክቶሬት
ተጨማሪ ያንብቡ iconመጪ ክስተቶች
ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
የቦሌ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት በክፍለ ከተማው በፎቶ አውደ-ርዕይ...
- June 05, 2024 - June 06, 2024
- የቦሌ ክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት
አገልግሎቶችን እና መረጃዎችን ያስሱ
እነዚህን አገልግሎቶች እየሰጠን ነው
ተጨማሪ አገልግሎቶችወቅታዊ ምስሎችን ያስሱ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
ተልዕኮ
በህብረተሰቡ ሁሉን አቀፍ ተሳትፎ የደንብ መተላለፎችንና ተያያዥ ህገ-ወጥ ተግባራትን በመከላከል፣ በመቆጣጠር እና እርምጃ በመውሰድ አዲስ አበባ ከተማን ለነዋሪዎቿ ምቹ፤ ማራኪና ሰላማዊ እንድትሆን ማድረግ፡፡
ራዕይ
በ2022 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ የደንብ መተላለፍ የቀነሰባት ለነዋሪዎቿ ምቹ እንዲሁም ለአፍሪካ ከተሞች ተምሳሌት ሆና ማየት፡
እሴቶች
ለህግ የበላይነት በጽናት መታገል፣
ተጠያቂነት፣
አሳታፊነት
ከራስ በላይ የህዝብ ጥቅም ማስቀደም፣
አገልጋይነት
ታማኝነት፣
ለጋራ ዓላማ መቆም
ጥያቄ አሎት? ይደውሉ ወይም ይጎብኙን።
ስልክ: 0115621721 or 9995
አካባቢ:ፒያሳ በተለምዶ እሪ በከንቱ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ EMA ታወር ከ7ኛ-13ኛ ወለል