የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የልምድ ልውውጥ የልዑካን ቡድን የሐረሪ ክልል የኮሊደር ልማቶችን ጥበቃ ስራና የምሽት የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎበኙ
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የልምድ ልውውጥ የልዑካን ቡድን የሐረሪ ክልል የኮሊደር ልማቶችን ጥበቃ ስራና የምሽት የስራ እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎበኙ
26/12/2018 ዓ.ም
**ሐረር**
የሐረሪ ክልል ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት በከተማ አስተዳደሩ በኮሪደር ልማት የተገነቡ ፕሮጀክቶችን እና የከተማ ቅርስነት ለትውልድ እንዲተላለፍ ጥበቃ ላይ ትኩረት ሰቶ እየሰራ ያለው ስራ ልምድ ሊወሰደሰበት እንደመመገብ እንደሆነ ተገለፀ።
የሐረሪ ክልል ደንብ ማስከበር ፅ/ቤት አባላት ለባለስልጣኑ የልዑካን ቡድን የኮሪደር ልማት ጥበቃ ና ታሪካዊ ቦታዎች አስጎብኝተዋል።
ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኑኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments