እንኳን ደስ አላችሁ!!! እንኳን ደስ አለን!!!
እንኳን ደስ አላችሁ!!! እንኳን ደስ አለን!!!
ድርብ ደስታ!!! ድንቅ ስኬት!!!
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 በጀት ዓመት ከተቋማት (የካቢኔ አባል ካልሆኑ) በጣም ከፍተኛ ውጤት በማምጣት አንደኛ ደረጃ በመውጣት የዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማት ተበርክቶለታል ።
ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ከፍተኛ ሚና የነበራችሁ የማዕከል የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮቻችን፣ጠዋትና ማታ የምትለፉ ኦፊሰሮቻችን ፣መላው የተቋማችን ሰራተኞች፣ የከተማችን ነዋሪዎች፣ ባለድርሻ አካላት በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ! እንኳን ደስ አለን!
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments