ባለስጣኑ የወርቃማዉ ሰኞ የዕዉቀትና ተሞክሮ ሽግ...

image description
- In code inforcement    0

ባለስጣኑ የወርቃማዉ ሰኞ የዕዉቀትና ተሞክሮ ሽግግር መርሃ ግብር አካሄደ

ባለስጣኑ የወርቃማዉ ሰኞ የዕዉቀትና ተሞክሮ ሽግግር መርሃ ግብር አካሄደ

              6/4/2018ዓ.ም
             **አዲስ አበባ**

የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የወርቃማ ሰኞ የአብሮነትና የዕውቀት ማጋራት መድረክ የባለስጣኑ  አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት ተካሄደ ።

በመድረኩ የባለስልጣኑ ኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት  የህትመት ዝግጅት ባለሙያ በሆኑት ወ/ሪት ሳምራዊት ዘሪሁን  "እራስን ማጎልበት "personal development በሚል ርዕስ  ሰነድ በማቅረብ ዕውቀትና ተሞክሮቸውን አጋርተዋል።

እራስን ለማጎልበት የ8ሳምንታት እራስን የማጎልበቻ ጉዞዋች፣ራስን ማንነትን ስለማወቅ ፣ግብና ራዕይ ስለማስቀመጥ፣ስለ በራስ መተማመን እና ተግባቦት ፣ በመሳሰሉት ዙርያ ግንዛቤ ተፈጥሮል።

በአብሮነት መድረኩ ማጠቃለያ የባለስልጣኑ ዋና ሰራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በሳምንት በተከናወኑ ስራዎች ዙርያ እና የቀጣይ ሳምንት የስራ አቅጣጫ በማስቀመጥ መድረኩ ተጠናቋል ።

መረጃው፦ የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments