ባለስልጣኑ በሶስት ዙር ሲሰጥ የቆየውን የዲጅታል የመስክ ስራ አስተዳደር ስልጠነና ተጠናቀቀ
ባለስልጣኑ በሶስት ዙር ሲሰጥ የቆየውን የዲጅታል የመስክ ስራ አስተዳደር ስልጠነና ተጠናቀቀ
26/02 /2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር ለማዕከሉ ዳይሬክተሮች ፣ቡድን መሪዎች እና ሰራተኞች በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት ለማስጀመር በሶስት ዙር የመስክ አስተዳደር /Field managmet system/ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል።
የባለስልጣኑ የሰው ሀብት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ይልማ ስልጠናው መጠናቀቁን አስመልክቶ በቀጣይ ቀናት እንደሚጀመር ገልፀው አሰራሩ ተግባራዊ በማያደርግ ባለሙያ ተጠያቂነት እንደሚኖር አመላክተዋል ።
በቀጣይም የቅሬታ አስተዳደር ሲስተም /complain managnment system / እና የስማርት ቢሮ ስልጠናዎች የሚሰጡ መሆኑ ተገልጿል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments