ባለስልጣኑ የ1ኛ ሩብ አመት እቅድ አፈፃፀም በመገምገም ላይ ይገኛል
ባለስልጣኑ የ1ኛ ሩብ አመት እቅድ አፈፃፀም በመገምገም ላይ ይገኛል
ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸም የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ከክፍለ ከተማ እና ከወረዳ አመራሮች ጋር ባለስልጣኑ መሰብሰቢያ አደራሽ በመገምገም ላይ ይገኛል ።
በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ ባለስልጣኑ በከተማ አስተዳደሩ የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ እየተወጣ መሆኑን ገለፀዋል።
አያይዘውም በከተማዋ የሚስተዋሉ የደንብ መተላለፎችን ከመከላከልና ከመቆጣጠር ባሻገር በሰው ተኮር ተግባራት በአቅመ ደካማ በቤት እድሳት፣በደም ልገሳ በችግኝ ተከላ እና ማዕድ የማጋራት ስራዎች በሩብ ዓመቱ መከናወን መቻሉን ገልፀዋል።
ዘገበው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው
፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments