
ፕሬስ ሪሊዝ
ፕሬስ ሪሊዝ
ባለስልጣኑ የ2017 በጀት አመት የእውቅናና ሽልማት ፕሮግራም ሊያካሄድ መሆኑ ተገለፀ
28/11/ 2017 ዓ.ም
****አዲስ አበባ****
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ2017 በጀት አመት የእውቅናና ሽልማት ፕሮግራም ከአስር ሺ በላይ ተሳታፊዎች በተገኙበት በቀን 29/11/2017 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ እንደሚያካሄድ ተገለፀ፡፡
በፕሮግራሙ የፌደራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ኃላፊዎች ፣ የባለሥልጣኑ ከፍተኛ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ፣ የክ/ከተሞችና የወረዳዎች ጽ/ቤት ኃላፊዎች ፣ መላው የፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣የህብረተሰብ ተወካዬች ፣ የሀይማኖት አባቶችና የሲቪክ ማህበራት ተወካዪች ይገኛሉ ።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments