ፕሬስ ሪሊዝ

image description
- In code inforcement    0

ፕሬስ ሪሊዝ

ፕሬስ ሪሊዝ 

ባለስልጣኑ የ2017 በጀት አመት የእውቅናና ሽልማት ፕሮግራም ሊያካሄድ መሆኑ ተገለፀ

                 28/11/ 2017 ዓ.ም
                  ****አዲስ አበባ****

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ2017 በጀት አመት የእውቅናና ሽልማት ፕሮግራም ከአስር ሺ በላይ ተሳታፊዎች በተገኙበት በቀን 29/11/2017 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ እንደሚያካሄድ ተገለፀ፡፡ 

በፕሮግራሙ የፌደራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ኃላፊዎች ፣ የባለሥልጣኑ ከፍተኛ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ፣ የክ/ከተሞችና የወረዳዎች ጽ/ቤት ኃላፊዎች ፣ መላው የፖራ ሚሊተሪ ኦፊሰሮች፣ የማህበረሰብ አንቂዎች፣የህብረተሰብ ተወካዬች ፣ የሀይማኖት አባቶችና የሲቪክ ማህበራት ተወካዪች ይገኛሉ ። 

መረጃው:- የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments