
ባለስልጣኑ የቀጣይ 90 ቀናት እቅድ ከጠቅላላ ፕሮሰስ ካውንስል አባላት ጋር ውይይት አካሄደ
ባለስልጣኑ የቀጣይ 90 ቀናት እቅድ ከጠቅላላ ፕሮሰስ ካውንስል አባላት ጋር ውይይት አካሄደ
06/10/2017 ዓ.ም
****አዲስ አበባ****
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የቀጣይ 90 ቀናት ዕቅድ በተመለከተ የባለስልጣኑ ከጠቅላላ ፕሮሰስ ካውንስል አባላት ጋር ውይይት አካሄደ።
በመድረኩ የባለሥልጣኑ ዋና-ስራ አስኪያጅ ከ2017 በጀት አመት ልምድ በመውሰድ የቀጣይ 90 ቀናት እቅድ መፈጸምና የማስፈፀም አቅምን በማጎልበት እቅዱ ተግባራዊ መደረግ እንዳለበት አቅጣጫ ሰጥተዋል ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን የ 90 ቀናት ዕቅድ በባለስልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ በአቶ ንጋተ ዳኛቸው ቀርቧል ።
በእቅዱ መደበኛ የተቋሙ ስራዎችና ሰው ተኮር ተግባራት ከማዕከል እስከ ወረዳ በተሰኩረት እንደሚከናወኑ በሰነዱ ተመላክቷል።
በተዘጋጀው እቅድ ላይ ሰፊ ውይይቱ የተደረገ ሲሆን በእቅዱ ላይ የተነሱ ጠቃሚ ሀሳቦች በማካተት መሠራተሰ እንዳለበት ተገልጿል ።
መረጃው፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments