
ባለስልጣኑ በማዕከል የተጀመረው ምቹ የስራ አካባቢ የመፍጠር ተግባር እስከ ወረዳፅ/ቤቱ ቸግባራዊ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ
ባለስልጣኑ በማዕከል የተጀመረው ምቹ የስራ አካባቢ የመፍጠር ተግባር እስከ ወረዳፅ/ቤቱ ቸግባራዊ እያደረገ መሆኑ ተገለፀ
05/10/2017 ዓ.ም
****አዲስ አበባ****
የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በማዕከል የተጀመረው ምቹ የስራ አካባቢ የመፍጠር ተግባር ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር ለላቀ የህዝብ አገልግሎት ለመስጠት የሚያግዝ በመሆኑ እስከ ወረዳ ፅ/ቤቱ ተግባራዊ እያደረገ መሆኑ ገለፀ ።
በዛሬው እለት በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 02 አስተዳር የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ለአገልጋዮችና ለተገልጋዮች ምቹ የስራ ቦታን ለመፍጠር እና ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በሚያስችል መልኩ ጽ/ቤቱን በማደስ አስመርቋል።
ጽ/ቤቱን መርቀው የከፈቱት የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ወንድወሰን_አብዩ ምቹ እና ጽዱ የስራ አካባቢን በመፍጠር ቀልጣፍ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያስችል ገልጸዋል።
ሀላፊው በወረዳው የተጀመረው ተግባር በሁሉም ወረዳዎች እንደሚቀጥል ተናግረዋል።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments