
ባለስልጣኑ የስድስተኛ ዙር ፖራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ምርቃት በደማቅ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል
ባለስልጣኑ የስድስተኛ ዙር ፖራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ምርቃት በደማቅ ሁኔታ እያካሄደ ይገኛል
30 - 09 - 2017 ዓ.ም
አዲስ አበባ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ለሁለት ወራት በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርስቲ አፖስቶ ካምፖስ በንድፈ ሀሳብና በወታደራዊ ስልጠና ሲያሰለጥናቸው የቆየዉን 2074(ሁለት ሺ ሰባ አራት)ምልምል የፖራ-ሚሊተሪ የስድስተኛ ዙር ኦፊሰሮች አዲስ አበባበ ኮልፌ ፖሊስ ኮሌጅ በደማቅ ሁኔታ እያስመረቀ ይገኛል ።
በምርቃት መድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አበቤ ጨምሮ ሌሎች የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
ዝርዝር ዜናውን ፕሮግራሙ እንደተጠናቀቀ ይዘን የምንመለስ ይሆናል።
መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments