ባለስልጣኑ የስድስተኛ ዙር ፖራሚሊተሪ ሰልጣኝ ኦ...

image description
- In code inforcement    0

ባለስልጣኑ የስድስተኛ ዙር ፖራሚሊተሪ ሰልጣኝ ኦፊሰርሮች በነገዉ ዕለት በደማቅ ሁኔታ ሊያስመርቅ ነው

ፕረስ ሪልዝ 

ባለስልጣኑ የስድስተኛ ዙር ፖራሚሊተሪ ሰልጣኝ ኦፊሰርሮች በነገዉ ዕለት በደማቅ ሁኔታ ሊያስመርቅ ነው 

               29 - 09 - 2017 ዓ.ም
            ****አዲስ አበባ****    

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ለሁለት ወራት በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በንድፈ ሀሳብና በወታደራዊ ስልጠና  ሲያሰለጥናቸው የቆየዉን 2074(ሁለት ሺ ሰባ አራት) ምልምል የፖራ -ሚሊተሪ ኦፊሰሮች በነገዉ እለት በደማቅ ሁኔታ ሊያስመርቅ ነው።

የምርቃት ፕሮግራሙ የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ኮልፌ በሚገኘው በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሌጅ ከጠዋቱ 1:30 ጀምሮ የሚካሄድ ይሆናል። 

መረጃው ፡-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለሥልጣን ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments