
የባለሥልጣኑ 6ኛ ዙር ዕጩ ፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ወደ አፖስቶ የፌደራል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ በሰላም ደረሱ
የባለሥልጣኑ 6ኛ ዙር ዕጩ ፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ወደ አፖስቶ የፌደራል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ በሰላም ደረሱ
27-07 -2017 ዓ.ም
****ይርጋለም****
ከጠዋቱ 12 ሰዓት ከአዲስ አበባ የተነሱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን 6ኛ ዙር ምልምል እጩ ፓራ-ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ወደ አፖስቶ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ በሰላም ደረሱ።
ወደ ማሰልጠኛው እንደደረሱ በኮሌጁ ማህበረሰብና አስተባባሪዎች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
መረጃው፦የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments