
ባለስልጣኑ በዛሬው ያልተጣራ ፍሳሽ በመልቀቅ ወንዝን የበከለ ተቋም 1,000,000 ብር መቅጣቱ ገለፀ
ባለስልጣኑ በዛሬው ያልተጣራ ፍሳሽ በመልቀቅ ወንዝን የበከለ ተቋም 1,000,000 ብር መቅጣቱ ገለፀ
25/07/2017 ዓ.ም
****አዲስ አበባ****
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 10 የፋብሪካ ፍሳሽን ወደ ወንዝን በመልቀቅ ወንዝ የበከለው ተቋም 1,000,000 ብር በመቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን ገለፀ።
ባለስልጣኑ ሞሃ የለስላሳ መጠጦች ማምረቻ ኢንዱስትሪ የሚለቁት ፍሳሽ በተደረገለት የናሙና ምርመራ ወንዝን የሚበክል መሆኑን የተረጋገጠ ሲሆን በደንብ ቁጥር 180/2017 መሰረት በገንዘብ ቅጣት አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዶበታል።
መረጃው:- የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/
የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid
የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement
የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments