
የባለስልጣኑ የልዑካን ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ጎበኙ
የባለስልጣኑ የልዑካን ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ጎበኙ
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም
**** ድሬዳዋ****
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የተመራ የልዑካን ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎች ጎበኙ።
በጉብኝቱ የከተማ አስተዳደሩ የሚገነባው ሲዲሲ/ኤግዜቢሽን ማዕከል/ ፣ የከተማ አስተዳደሩ የፖሊስ ኮሚሽን የቴክኖሎጂ እና የወጣቶችና የፖሊስ ቅንጅታዊ ስራዎችና የኮሪደር ልማት ስራዎች ተጎብኝተዋል።
ዘገባው :-የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments